ክርክሩ የሁለቱን የኢሕአዴግ አባል ፓርቲዎች ሕወአት’ን እና አዴፓ’ን ጋዜጣዊ መግለጫዎችና እንዲሁም የገቡበትን የፖለቲካ ፍጥጫ የሚገመግሙ የሁለት ወገን ዕይታዎችን ያንጸባርቃል።
ተከራካሪዎቹ፡- አቶ የማነ ካሳ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምሕር ሲሆኑ፤ አቶ ባንተአየሁ ሽፈራው ደግሞ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምሕር ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5
የሁለቱ የፖለቲካ ድርጅቶች ፍጥጫ መሠረት እና አንድምታ .. ክፍል አንድ
Your browser doesn’t support HTML5
የሁለቱ የፖለቲካ ድርጅቶች ፍጥጫ መሠረት እና አንድምታ .. ክፍል ሁለት