በሰሜን ወሎ በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች ከተፈጠረው ግጭት በኋላ ዛሬም ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን ወሎ ዞን ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ
ሰሜን ወሎ ዞን በወልዲያ፣በቆቦና በመርሳ ከተሞች ዛሬም ተረጋግቶ የሥራ እንቅስቃሴ አለመጀመሩን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።