በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ ላይ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡
መቀሌ —
በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ ላይ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡ ለሀያ ዓመታት ተለያይተው የነበሩ ቤተሰቦችም በዛሬው ዕለት ተገናኝተዋል።
በበዓሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች ተገኝተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ የ2ቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን አከበሩ
በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ ላይ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያና ኤርትራ ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ