በኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች ቁጥር 7.7 ሚሊዮን ደረሰ

በኢትዮጵያ በሶማሌ ክልል በጥር ወር አንዲት እናት የእርዳታ እህል እየጠበቁ

አስቸኳይ የምግብ ርዳታ የሚያስፈለጋቸው ተረጂዎች ቁጥር በአራት ወር ጊዜ ውስጥ ከ5.6 ወደ 7. 7.8 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።

በኢትዮጵያ በድርቁ ምክኒያት አስቸኳይ የምግብ ርዳታ የሚያስፈለጋቸው ተረጂዎች ቁጥር በአራት ወራት ውስጥ በ2 ሚሊዮን መጨመሩና በድርቁ ምክኒያት አስቸኳይ የምግብ ርዳታ የሚያስፈለጋቸው ተረጂዎች ቁጥር ከ5.6 ወደ 7. 7.8 ሚሊዮን ከፍ ከፍ ማለቱን የብሔራው አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።

ጽዮን ግርማ የብሔራው አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አቶ ምትኩ ካሳን አነጋግራለች።

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች ቁጥር 7.7 ሚሊዮን ደረሰ