የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም፡፡
አዲስ አበባ —
አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ
Your browser doesn’t support HTML5
የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም
ባለፈው ማክሰኞ ሐምሌ 1/2006 ዓ.ም ፖሊስ ይዣቸዋለሁ ያላቸውን የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲዎች አመራር አባላትን ዛሬም ፍርድ ቤት አላቀረባቸውም።
የአረና ትግራይ የአመራር አባል አቶ አብረሃ ደስታ በተመሳሳይ ቀን መቀሌ ላይ በፖሊስ የተያዙ ቢሆኑም የት እንዳሉ እንደማይታወቅ ፓርቲአቸው ገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡