"በእኔ አስተያየት ምክኒያቱ ዝነኛው ምሁር /Peter Drucker/ የነገሩን ነው። ማኔጅመንት ዋናው፣ የቀረው ነገር ሁሉም የእርሱ ውጤት ነው። በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ እንደሚገባት ያላደገችው እንደሚገባት ስላልተመራች ነው። ይሄም አባባል ድህነትን ከአመራር ግድፈት የመነጨ ችግር ያደርገዋል።” አቶ አባተ ካሳ የሥራ አመራር ሞያ አማካሪ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አዲስ እና ዓይነተኛ የመንግሥት አስተዳደር የሚያስተዋውቅ ፁሁፍ "እንካችሁ ተወያዩበት" በሚል ካቀረቡ የሥራ አመራር አማካሪ ባለ ሞያ ጋር የሚደራ በሀገር ጉዳይ ላይ ያተኮረ ወግ ነው።
በአመዛኙ ተቀባይነት ያገኘውንና በዓለም ዙሪያ በስፋት የሚታወቀውን የፖለቲካ ሥርዓት ከሃገር በቀል ፍልስፍና ጋር በማዋሃድ ኢትዮጵያዊ የምጣኔ ሃብት ሥርዓት እንገንባ። “ይህም ለዛሬይቱ ኢትዮጵያ በእጅጉ የሚበጅ ይሆናል” ይላሉ አቶ አባተ የኢትዮክራሲን ምንነት ሲያስረዱ።
'Value Analysis and Engineering Reengineered' በሚል ርዕስ የደረሱትን በሥራ አመራር ብቃትና ጥበብ ላይ ያተኮረ መጽሃፍም ከጥቂት ዓመታት በፊት ለንባብ አብቅተዋል።
Value Analysis and Engineering Reengineered
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮክራሲ - አዲስ የፖለቲካ ዘይቤ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮክራሲ - አዲስ የፖለቲካ ዘይቤ - ክፍል ሁለት