የአፍሪካ ጦሮችና ኮቪድ-19

Your browser doesn’t support HTML5

አንዳንድ የአፍሪካ ሃገሮች የኮሮናቫይረስን መተላለፍና መስፋፋት ለመቆጣጠር በሚል ያወጧቸውን ገደቦችና ድንጋጌዎች ለማስፈፀም ወታደሮቻቸውን ማሰማራታቸው በብዙዎች ዘንድ ሥጋትን አሳድሯል። ሥጋቱ በተለይ ግጭቶች በተለመዱባቸው አካባቢዎች ይበልጥ ማየሉ እየተነገረ ነው።