ደሴ —
በሰሜን ሸዋ ዞን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦ ለጊዜው ያሉበት ካልታወቀው 16 አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ውስጥ 12ቱ መገኘታቸውንና ወደለይቶ ማከሚያ ማዕከል መግባታቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው የት እንደነበሩ ካልታወቁት አሥራ ሁለቱ ሰዎች ተገኙ