ዋሽንግተን ዲሲ —
በቅርቡ የተከበረውን 124ተኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ ተንተርሶ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ የተከናወነ ሥነ ሥርዓት ነው መነሻችን።
Adwa Night DC - community members honored
ታሪካዊው ዕለት በተዘከረበት በዚህ መድረክ ለማሕበረሰብ ልዕልና ባበረከቱት የላቀ አስተዋጾ የመረጧቸውን በርካታ ኢትዮጵያውያንና አንድ አሜሪካዊ የከፍተኛ ትምሕርት ተቋም ሸልመዋል። ሁለት እንግዶች ጋብዘን አወያይተናል።
Your browser doesn’t support HTML5
በአድዋ ድል መታሰቢያ ዕለት ተከበሩ