አዲሱን የቀን ገቢ ግምት በተመለከተ ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችም ሆነ ማንኛውም ግብር ከፋዮችን በተመለከተ የተቀየረ ነገር እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
አዲሱን የቀን ገቢ ግምት በተመለከተ ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችም ሆነ ማንኛውም ግብር ከፋዮችን በተመለከተ የተቀየረ ነገር እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሥራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ጫኔ “ባመኑበት ይክፈሉ” በሚል የተሰራጨው ዜና የተሳሳተ ነው ሲሉ አስተባብለዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችን በተመለከተ ለውጥ እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ