በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተቀሰቀሰ ግጭት የመቁሰልና የሞት አደጋ ደረሰ

የአክሱም ዩኒቨርስቲ

በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተማሪዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ ቁጥራቸው ለጊዜው በውል ያልታወቁ ሌሎች የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል።

የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ግጭቱን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በማንነቱ የተነሳ የተማሪው ህይወት በማለፉ ድርቱን አውግዘው የተሰማቸው ሐዘን ገልፀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተቀሰቀሰ ግጭት የመቁሰልና የሞት አደጋ ደረሰ