የቀድሞው ብቸኛ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉና ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው አስተያያየት አላቸው።
ዋሽንግተን ዲሲ —
የአፈ ጉባኤ አቶ አባ ዱላ ገመዳ የሥልጣን መልቀቂያ ማስገባት ከፍተኛ የፖለቲካ አንደምታ እንዳለው የቀድሞው ብቸኛ ያፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ተናገሩ። በኒዩርክ አዮና ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው በበኩላቸው በተለይ ለኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ካድሬዎች የሚሰጠው ከፍተኛ ትርጉም አለ ብለዋል። ሁለቱንም ያወያየቻቸው ጽዮን ግርማ ናት።
ውይይቱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ምን አዲስ ነገር ያመጣል?