የአማራ ክልል ከተካሄደው የተቃውሞ እንቅስቃሴ በኋላ የመጀመሪያ የሆነው የካቤኔ ሹም ሽር ሕዝቡ ላነሳው ጥያቄ መልስ የሚሰጥ አይደለም ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላት ተችተዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
ተቃውሞው የተቀሰቀሰበትን ዋናውን የወልቃይት ጉዳይና ለሌሎችንም የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ ሳይሰጥ “ግምገማና ጥልቅ ተሃድሶ አድርገናል” ማለት ፋይዳ የለውም ብለውታል።
የክልሉ መንግሥት በበኩሉ ሰዎች የመሰላቸውን አስተያየት መስጠት ይችላሉ በኛ በኩል ክልሉ የኅብረተሰቡን ችግር ለመፍታት ጥልቅ ተሀድሶ አድርጎ ሹም ሽር አካሂዷል ብሏል።
ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ክልል ሹም ሽር ተተቸ