የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ  መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አዲስ የርዳታ ምንጭ እየፈለጉ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭት ወቅት የሚፈጸሙ ፆታዊ ጥቃቶች ጉዳይ ልዩ ተወካይ ፣”በዓለም አቀፍ ደረጃ ወታደራዊ ወጪ እያደገ ሲሄድ ፣ ግጭት ይጨምራል፡፡

በዚያ ደግሞ በዋናነት የሚጎዱት ሴቶች እና ህጻናት ናቸው" ሲሉ ተናገሩ ። ኮሎምበስ ማቭሁንጋ እንደዘገበው፣ በግጭት ቀጣና ውስጥ ያለውን ስቃይ ለማስታገስ የሰብአዊ ረድዔት ድርጅቶች፣ እንደ ሳዑዲ አረቢያ ያሉ ከተለመዱት የተለዩ አዳዲስ የገንዘብ ድጋፍ ምንጮችን በመፈለግ ላይ ናቸው። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።