የቻይና ኢኮኖሚ እያዘገመ እንደኾነ የገለጸው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF)፣ በአፍሪካ ሀገራት ላይ የኢኮኖሚ ማሽቆልቆልና ሌሎችንም ተጽእኖዎች ሊያስከትል እንደሚችል አስጠነቀቀ፡፡
ሞሐመድ ዬሱፍ የላከው ዘገባ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ሀገራት እያዘገመ ካለው የቻይና ኢኮኖሚ ጫና እንዲጠበቁ አይኤምኤፍ አስጠነቀቀ
የቻይና ኢኮኖሚ እያዘገመ እንደኾነ የገለጸው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF)፣ በአፍሪካ ሀገራት ላይ የኢኮኖሚ ማሽቆልቆልና ሌሎችንም ተጽእኖዎች ሊያስከትል እንደሚችል አስጠነቀቀ፡፡
ሞሐመድ ዬሱፍ የላከው ዘገባ ነው፡፡