አዲስ አበባ —
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሁለት ሣምንታት በፊት በተጀመረው የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ብዙ ሰው እየተከተበ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ የክትባት ጣቢያዎች ላይ የተከተቡ ስዎች አስተያየታቸውን ለቪኦኤ ሰጥተዋል።
/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።/
Your browser doesn’t support HTML5
የኮቪድ 19 ክትባት ዘመቻ ተጠናክሮ እየተካሄደ ነው
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሁለት ሣምንታት በፊት በተጀመረው የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ብዙ ሰው እየተከተበ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ የክትባት ጣቢያዎች ላይ የተከተቡ ስዎች አስተያየታቸውን ለቪኦኤ ሰጥተዋል።
/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።/