የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ዛሬ የሙከራ ሥራ ጀምሯል፡፡
አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ያዲሳባ ቀላል ባቡር ሙከራ ጀመረ
መጠናቀቂያው ላይ እንዳለ ከተነገረውና 35 ኪሎ ሜትር ከሚሸፍነው ከዚህ ፕሮጀክት አንዱ በሆነው የቃሊቲ - መስቀል አደባባይ መሥመር ላይ ዛሬ የተጀመረው የሙከራ ጉዞ ለመጭዎቹ ሦስት ወራት የሚቀጥል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል፡፡
የሙከራ ጉዞው የሚደረገው መንገደኞችን በማይዙ ባቡሮች መሆኑ ታውቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡