ዋሽንግተን ዲሲ እና ላሊበላ —
ለገና በዓል ከየሃገሩ የገቡት ትውልደ ኢትዮጵያ ግዩራንና የሃገር ውስጥ ምዕመናን ላሊበላ እየገቡ መሆናቸውን እዚያው የሚገኘው ሪፖርተራችን ኬኔዲ አባተ ተመልክቷል።
ኬኔዲ ከሃብታሙ ስዩም ጋር ያደረጉትን የስልክ ዘገባ ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ትውልድ ኢትዮጵያ ተጓዦች ላሊበላ እየገቡ ነው