የአፍሪካ ዋንጫ - በካመሩን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን

በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ያሬድ ባየህ በቀይ ካርድ ወጥቷል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችና ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ- በካመሩን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን

በምድብ አንድ የመጀመሪያ ቀን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከኬፕ ቬርዴ ቡድን ጋር ተጫውቶ ኢትዮጵያ 0- ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት  ተጠናቋል። 

በካመሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር፣ የምድብ ሀ ድልድል ጨዋታ፤ ኢትዮጵያ 0 - ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት ተጠናቋል።