በካመሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር፣ የምድብ ሀ ድልድል ጨዋታ፤ ኢትዮጵያ 0 - ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት ተጠናቋል።
የአፍሪካ ዋንጫ - በካመሩን
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን
በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ያሬድ ባየህ በቀይ ካርድ ወጥቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችና ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ- በካመሩን
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን - በካመሩን
በምድብ አንድ የመጀመሪያ ቀን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከኬፕ ቬርዴ ቡድን ጋር ተጫውቶ ኢትዮጵያ 0- ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት ተጠናቋል።