ከሁለት ወራት በፊት፣ በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ሻራ ቀበሌ ተከሥቶ የነበረውን ግጭት ለመፍታት፣ በሽምግልና ሒደት ላይ የነበሩ 44 ሰዎች እንደታሰሩ፣ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገለጹ።
በእስሩ ጉዳይ ላይ፣ የአካባቢው ባለሥልጣናት ምላሽ እንዲሰጡ ለማድረግ ያደረግነው ሙከራ፣ ስልካቸው ስለማይነሣ ለማካተት አልቻልንም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ግጭትን በእርቅ ለመፍታት የሸመገሉ 44 ሰዎች እንደታሰሩ ተገለጸ
ከሁለት ወራት በፊት፣ በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ሻራ ቀበሌ ተከሥቶ የነበረውን ግጭት ለመፍታት፣ በሽምግልና ሒደት ላይ የነበሩ 44 ሰዎች እንደታሰሩ፣ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገለጹ።
በእስሩ ጉዳይ ላይ፣ የአካባቢው ባለሥልጣናት ምላሽ እንዲሰጡ ለማድረግ ያደረግነው ሙከራ፣ ስልካቸው ስለማይነሣ ለማካተት አልቻልንም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡