በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያለው የትጥቅ ግጭት፣ የፖሊሲ ግብዓቱን በማሰባሰብ ሒደት ላይ ጫና እንደፈጠረ የገለጹት የቡድኑ አባል ዶክተር ማርሸት ታደሰ፣ በዚኽም ምክንያት ያልተሸፈኑ ሥፍራዎች መኖራቸውን አልሸሸጉም፡፡
የሽግግር ፍትሕ ሒደቱ፣ ከኹሉን አቀፍ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ጋራ ስላለው ልዩነት እና አንድነትም፣ ባለሞያዎቹ አብራርተዋል፡፡
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)
Your browser doesn’t support HTML5
በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያለው የትጥቅ ግጭት፣ የፖሊሲ ግብዓቱን በማሰባሰብ ሒደት ላይ ጫና እንደፈጠረ የገለጹት የቡድኑ አባል ዶክተር ማርሸት ታደሰ፣ በዚኽም ምክንያት ያልተሸፈኑ ሥፍራዎች መኖራቸውን አልሸሸጉም፡፡
የሽግግር ፍትሕ ሒደቱ፣ ከኹሉን አቀፍ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ጋራ ስላለው ልዩነት እና አንድነትም፣ ባለሞያዎቹ አብራርተዋል፡፡
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)