በትግራይ ክልል ስምንት ወረዳዎች የአንበጣ መንጋ እንደተከሠተና ጉዳትም ማድረስ እንደጀመረ ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ስምንት ወረዳዎች፣ የአንበጣ መንጋ መከሠቱን፣ የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለጸ፡፡አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ አርሶ አደሮች፣ የአንበጣ መንጋው፣ በአዝርዕት ላይ ሊያደርስ ከሚችለው አንጻር፣ በቀጣይ ከፍተኛ ስጋት እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡