በትግራይ ክልል ጦርነቱ በፈጠረው ክፍተት ኤች.አይ.ቪ ከፍተኛ ሥርጭት ማሳየቱ ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል፣ በጦርነቱ ምክንያት በተፈጠረው ክፍተት፣ የቫይረሱ መዛመት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ስለመኾኑ ምልክቶች መኖራቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠርያ አስተባባሪ ገለጸ፡፡