በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የዓድዋ ድል በዓልን 127ኛ ዓመት፣ ትላንት ምሽት በተከናወነ ልዩ ዝግጅት አክብረዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በነበረው የበዓሉ አከባበር ዝግጅት፣ ታሪካዊው ድል ያለው ፋይዳ ተዘክሯል፤ ልዩ ልዩ ኪነ ጥበባዊ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የዓድዋ ድል በዋሽንግተን ዲሲ በልዩ ዝግጅት ተከበረ
በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የዓድዋ ድል በዓልን 127ኛ ዓመት፣ ትላንት ምሽት በተከናወነ ልዩ ዝግጅት አክብረዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በነበረው የበዓሉ አከባበር ዝግጅት፣ ታሪካዊው ድል ያለው ፋይዳ ተዘክሯል፤ ልዩ ልዩ ኪነ ጥበባዊ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡