የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ፣ "ኦነግ ሸኔ" ያሏቸው ታጣቂዎች በንግግር ወደ እርቅ እንዲመጡ ጥሪ አቅርበዋል።
የታጣቂዎቹ ቃል አቀባይ ጥሪውን በበጎ እንደሚመለከቱት ተናግረዋል።
ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ለእርቅ ጥሪ አቀረቡ
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ፣ "ኦነግ ሸኔ" ያሏቸው ታጣቂዎች በንግግር ወደ እርቅ እንዲመጡ ጥሪ አቅርበዋል።
የታጣቂዎቹ ቃል አቀባይ ጥሪውን በበጎ እንደሚመለከቱት ተናግረዋል።
ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።