ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ድሮኖች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት አደረሱ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን መነሲቡ ወረዳ መንዲ ከተማ ረቡዕ ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም በሰው አልባ አውሮፕላኖች ወይም ድሮኖች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች መጎዳታቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።