ከሥምምነቱ ወዲህም መድኃኒት መቀሌ አለመግባቱን አይደር አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሥምምነቱ ወዲህም መድኃኒት መቀሌ አለመግባቱን አይደር አስታወቀ

ወደ መቀሌው አይደር ሪፈራል ሆስፒታል ከነሐሴ 14 ወዲህ የገባ የሕክምና መሳሪያም ይሁን መድሃኒት እንደሌለ ዳይሬክተሩ ዶ/ር ክብሮም ገብረሥላሴ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።