የዩናይትድ ስቴትሱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ላይ ያተኩራል።
ምልልሳቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የተመለሱት አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከህወሓት መሪዎች ጋር ያደረጓቸውን ንግግሮችም ይመለከታል።
[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]
Your browser doesn’t support HTML5
ቆይታ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር
የዩናይትድ ስቴትሱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ላይ ያተኩራል።
ምልልሳቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የተመለሱት አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከህወሓት መሪዎች ጋር ያደረጓቸውን ንግግሮችም ይመለከታል።
[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]