የኬንያ ምርጫ ዝግጅት እና የጥላቻ ንግግር

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ ምርጫ ዝግጅት እና የጥላቻ ንግግር

በኬንያ ምርጫ እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት የጥላቻ ንግግር በዝቷል ሲል አንድ አሜሪካዊ የሰብዓዊ ድርጅት አስታወቀ።

ኬንያ በነሐሴ 3 ለማካሄድ ቀጠሮ ከያዘችለት በፊት ባሉት በነዚህ ቀናት የጥላቻ ንግግር እየጨመረ በመምጣት ላይ ሲገኝ፣ በአሜሪካ መሰረቱን ባደረገውና እንደ ሜርሲ ኮር ያሉ የሰብዓዊ ድርጅቶች የጥላቻ ንግግሩን ለመቀልበስና የፈጠራ ወሬዎችን አደገኛነትን በተመለከተ ግንዛቤን ለማሳደግ ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

/ሙሉውን የተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/