በደቡብ ክልል በድርቅ፥ በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክኒያት 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት ተጋልጡዋል ሲል የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ቪኦኤ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች በዝናብ እጥረት እና በሁከት ምክኒያት ለረሃብ መጋለጣቸውን ተናግረዋል።
/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት መጋለጡ ተነገረ
በደቡብ ክልል በድርቅ፥ በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክኒያት 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት ተጋልጡዋል ሲል የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ቪኦኤ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች በዝናብ እጥረት እና በሁከት ምክኒያት ለረሃብ መጋለጣቸውን ተናግረዋል።
/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/