ደቡብ ኦሞ ውስጥ ተፈጥሮ ከነበረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ አጠናቆ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።
በሌላ በኩል በዞኑ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት እና ጥቃት የተጎዱና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው አለመመለሳቸውና አሁንም የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ
ደቡብ ኦሞ ውስጥ ተፈጥሮ ከነበረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ አጠናቆ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።
በሌላ በኩል በዞኑ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት እና ጥቃት የተጎዱና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው አለመመለሳቸውና አሁንም የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/