"ክሱ የተነሳው በሰብዓዊነት ነው" ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

Your browser doesn’t support HTML5

በእነ ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል መዝገብ ስር ካሉ ተከሳሾች መካከል ስድስት ግለሰቦች ክሳቸው የተነሳላቸው በሰብዓዊነት መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ።