ዋሽንግተን ዲሲ —
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች ውስጥ ኢሰብዓዊ በሆነ አያያዝ ምክንያት እየተሰቃዩ እንደሆኑ በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና የለውጥ አራማጆች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። የኢትዮጵያዊያኑን ህይወት ለማትረፍ እና ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ጥረት ማድረግ እንደሚገባም አሳስበዋል ። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝሩን ይዟል ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያዊያን ስደተኞች እንግልት በሳውዲ እስር ቤቶች