ድምጽ የኢትዮጵያዊያን ስደተኞች እንግልት በሳውዲ እስር ቤቶች ጃንዩወሪ 03, 2022 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች ውስጥ ኢሰብዓዊ ባልሆነ አያያዝ ምክንያት እየተሰቃዩ እንደሆኑ በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና የለውጥ አራማጆች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።