ድምጽ የኢትዮጵያ ቀውስ እና የዮናይትድ ስቴትስ የፖሊሲ እና ስትራቴጂ ምላሽ ሜይ 30, 2021 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 የዮናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ሀሙስ ግንቦት 19/2021 የውጭ ግንኙነት ኮሜቴ “ የኢትዮጵያ ቀውስ ፦የዮናይትድ ስቴትስ ስትራቴጂ እና የፖሊሲ ምላሽ ” በሚል ርዕስ ስብሰባ አከናውኗል።