አዲሱ የትግራይ ሥራ አስፈጻሚ መግለጫ ሰጡ

ዶ/ር አብርሃም በላይ

በቅርቡ የትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ሆነው የተሾሙት ዶ/ር አብርሃም በላይ በክልሉ ህዝብን ማእከል ያደረገ የተረጋጋ ሰላም ለማስፈንና አስተዳደር ለማረጋገጥ የክልሉ ህዝብና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት እንዲያግዙ ጥሪ አቀረቡ።

ዶ/ር አብርሃም በወቅታዊ ጉዳይና ቀጣይ እቅዳቸው አስመልክተው የፅሁፍ መግለጫ አውጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አዲሱ የትግራይ ሥራ አስፈጻሚ መግለጫ ሰጡ