በአዲስ አባባ በፈነዳ የእጅ ቦንብ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ አምስት ቆስለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት ልዩ ቦታው “ስልጤ መስጅድ ጀርባ” እየተባለ በሚጠናው አካባቢ ለልማት በታጠረ ቦታ ላይ በፈነዳ የእጅ ቦንብ፤ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ አምስት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።