የደቡብ ምዕራብ ዞኖችና ኮንታ ልዩ ወረዳ «ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በሚል» በጋራ አዲስ ክልል ለመመስረት በምክር ቤቶታቸው ወሰኑ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
ውሳኔውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ማንነት ቋሚ ኮሚቴ ማስገባታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ ገልፀዋል። በዞኖቹ ከሚነገረው ውጭ በፌዴራል መንግሥትም ሆነ በፌሬዴሽን ምክር ቤት ስለ አደረጃጀቱ የተባለ ነገር ግን የለም።
(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5
“ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ” - የሚል ክልል ሊቋቋም ነው ተብሏል