“ከህግ ማስከበር ውጭ ምንም አማራጭ የለንም !” ጠ/ዐ/ህ አዳነች አቤቤ

Your browser doesn’t support HTML5

መንግስት ቀደም ባሉት ጊዜያት ያሳይ የነበረው ታጋሽነት አሁን ሀገሪቱ ላለችበት ውጥረት ተጨማሪ አሉታዊ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።