ድምጽ አስራት በጠቅላይ ዐቃቢ ህግ የቀረበበትን ክስ አስተባበለ ጁላይ 06, 2020 ሀብታሙ ስዩም Your browser doesn’t support HTML5 ህዝብን ከህዝብ በሚያጋጩ የመረጃ ስርጭቶች ተሳትፈዋል በሚል ምርመራ ከተጀመረባቸው የሚዲያ ተቋማት አንዱ መሆኑ የተነገረለት የአማራ ሳተላይት ቴሌቭዥን አስራት ፣ የቀረበበትን ክስ በመቃወም መግለጫ አውጥቷል።