የመሰንበቻው የባለሥልጣናቱ ግድያ እና አንድምታ

Your browser doesn’t support HTML5

“ሁለት አቅጣጫ የያዘ ጥቃት ነው። አንደኛው .. በጀነራል ሰዓረ ላይ የተቃጣው .. በኢትዮጵያዊነት ላይ። ሁለተኛው ዶ/ር አምባቸው መኮንን የደረሰው .. በማዕከላዊነት ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው።” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ። “ይሄ ጥቃት ኢትዮጵያዊነትን ይበልጥ አጠናክሮ መሄድ አለበት ብዬ ነው የማነው። .. ‘ከዚህ ምን እንማራለን?’ .. ‘እንዳይደገምስ ምን መደረግ አለበት?’ የሚለው ተጠናቅሮ መቀጠል አለበት የሚል ዕምነት አለኝ።” አቶ ክቡር ገና።