ድምጽ በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተቀሰቀሰ ግጭት የመቁሰልና የሞት አደጋ ደረሰ ጁን 05, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተማሪዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ ቁጥራቸው ለጊዜው በውል ያልታወቁ ሌሎች የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል።