በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተቀሰቀሰ ግጭት የመቁሰልና የሞት አደጋ ደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተማሪዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ ቁጥራቸው ለጊዜው በውል ያልታወቁ ሌሎች የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል።