የጌዴዖ ተፈናቃዮች

Your browser doesn’t support HTML5

ከምስራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ከተፈናቀሉ የጌዴዖ ብሄር ተወላጆች ውስጥ በመጀመሪያው ዙር 15 ሺህ ዜጎችን ወደቀያቸው ለመመለስ ከትናንት አንስቶ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡