ድምጽ ኦብነግ ትጥቅ ፈትቶ ተቀላቅሏል ኖቬምበር 25, 2018 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ ወደ ሰላማዊ ትግል መግባቱን ያሳወቀው ትጥቁን ፈትቶ መሆኑን ቃል አቀባዩ አቶ ሃሰን አብዱላሂ ለቪኦኤ ተናግረዋል።