የቀድሞዋ የተቃዋሚ መሪ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ - በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
"ከመንገድ ተይዛ እንደ ትልቅ የጦር ምርኮኛ እየተንገላታች ነበር ወደ እስር የተወደችው። .. የዛን ጊዜ ይህንኑ ካሜራ የያዙ ጋዜጠኞች ሰለ እርሷ ወንጀል ነበር ዘገባ ለማቅቅረብ ይሯሯጡ የነበረው።" አንጋፋው የመድረክ ሰው ደበበ እሸቱ።
"በመጻፍ እና ጥያቄዎች በማንሳታቸው ብቻ አንዳንዶች ለእስር ተዳርገዋል። አሁን ሳይ እናነትም በነጻ ልታናግሩኝ እኔም በነጻ ልናገር ነው፡፡ አዲስ ሆኖብኛል፡፡ ስዕል ብችል ኖሮ በቀለማት ነበር የምገልጸው።" ብርቱካን ሚደቅሳ።