ድምጽ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የዓረና መግለጫ ሴፕቴምበር 18, 2018 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባና አከባቢዋ በተፈጠረው ግጭት የዜጉች ሕይወት ማለፍ፣ የአካላና እንዲሁም የንብረት ጉዳት መድረሱ የሚወገዝ ተግባር ነው ሲል የዓረና ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ አስታወቀ።