የትግራይ ቴሌቭዥን ሥራ አስኪያጅ ከሥራ መባረር የፈጠረው ውዝግብ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ቴሌቭዥን ሥራ አስኪያጅ አቶ ብርሃኑ አባዲ ከሥልጣን ለማውረድ የተፈፀመው አሰራር ሕግ የጣሰ አካሄድ ነው ብለዋል ቪኦኤ ያነጋገራቸው ምሁራንና የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች።