የጂጂጋው ጥቃት ምንነትና መንሴ፤ .. ክፍል ሁለት

Your browser doesn’t support HTML5

“ጠቅላይ ሚንስትሩ የጠቅላይ ጦር ዋና አዛዥ ነው። የጠቅላይ ጦሩ ዋና አዛዥ እንደ መሆኑ ነው ሕገ መንግሥቱን የማክበር እና የማስከበር ግዴታ አለበት ይላል።” አቶ ሙልጌታ አረጋዊ፤ የሕግ ባለ ሞያ።