ድምጽ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጂጂጋ ጉዞ ኤፕሪል 07, 2018 እስክንድር ፍሬው ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው የፌደራሉ መንግሥት ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ተልዕኮ በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች አዋሣኝ ወረዳዎች ላይ ለተከሰቱ ግጭቶችና ለተከተለውም ቀውስ ዘላቂ መፍትኄ ማስገኘት እንደሆነ ተገልጿል።