በባሌ ዞን በሰዌና ወረዳ ቡርቃ ጠሬ በተባለ መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ላይ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ተኩስ ከፍቶ ከአንድ ቤት ቤተሰብ አምስት ሰዎች ተገደሉ ሲሉ ለቤተሰቡ የቅርብ ምንጮችና አንድ የወረዳ አስተዳዳሪ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። በተጨማሪም የልጆቹ እናትና አንድ ልጅ የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ገልፀዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
አርብ መጋቢት 7/2010 ዓ.ም ጠዋት የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ተኩስ ከፍቶ ሦስት ልጆች ከአንድ ቤት ፣ አያታቸውና አንድ ሌላ ቤትሰብ እንደተገደለ ነግረውናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በባሌ ዞን ከአንድ ቤተሰብ ውስጥ አምስት ሰው በልዩ ፖሊስ መገደሉን ነዋሪዎች ገለፁ